አማራ ማረሚያ አትሌቲክስ ክለብ መቀመጫውን ደብረማርቆስ ያደረገ ቢሆንም አትሌቶቹ ውጤት ለማምጣት አዲስ አበባ የተሻለ ነው ብለው ባቀረቡት መሰረት ማናጀር ጋር በመስራት ጥሩ የሆን ውጤት እያመጡ መሆኑን ተመልክተናል።
አማራ ማረሚያ አትሌቲክስ ክለብ መቀመጫውን ደብረማርቆስ ያደረገ ቢሆንም አትሌቶቹ ውጤት ለማምጣት አዲስ አበባ የተሻለ ነው ብለው ባቀረቡት መሰረት ማናጀር ጋር በመስራት ጥሩ የሆን ውጤት እያመጡ መሆኑን ተመልክተናል።